@
SahleWorkZewde
Addis Ababa, Ethiopia
|
|
President of the Federal Democratic Republic of Ethiopia
|
1,450
Tweets
|
79
Following
|
49,266
Followers
|
Tweets |
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
3h | |
ክረምት ሲወጣ የደፈረሱ ወንዞች እንደሚጠሩት ሁሉ: መሬቱ እንደሚለመልመው: አበቦች በአዲስ ተስፋ እንደሚያቡት ሁሉ ...እኛም ሌላ ክረምት ሳንጠብቅ ራሳችንን የማጥራት ሥራ እንጀምር::
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
3h | |
ዛሬ የጀመርነው አዲሱ ዓመት 2012 የጤና: የሠላም: የብልጽግና: ይሁንላችሁ/ይሁንልን! የኢትዮጵያ አገራችንን ሠላምና ዕድገት ለማረጋገጥ አንድነታችንን የምናጠናክርበት ዘመን ያድርግልን::
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Apr 27 | |
ከ1987-93 አገራችንን በፕሬዝደንትነት በታማኝነትና ቅንነት ያገለገሉትን የክቡር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የሰማሁት በታላቅ ሀዘን ነው።ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እመኛለሁ።
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Apr 15 | |
ጠ/ሚ/ር ዓቢይ አህመድ ባስተላለፉት የጽዳት ዘመቻ ላይ ከጽ/ቤታችን አባላት ጋር በመሆን በተካፈልኩበት ወቅት በየዕለቱ አካባቢያችንን የሚያጸዱት እህቶቻችን ችግሮቻቸውን አጋርተውኛል:: እከታተለዋለሁ:: pic.twitter.com/PhbRtsR5Bu
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 11 | |
Ethiopian Airlines has decided to ground its entire Boeing 737-8 Max fleet until further notice.
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 11 | |
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737-8 ማክስ የተሰኙት አይሮፕላኖቹን የመጋቢት 1/11 አደጋ መንስኤ ተጣርቶ እስኪታወቅ ድረስ ላልተወሰነ ጊዜ ከበረራ አገልግሎት እንዲወጡ መወሰኑን አስታወቀ።
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 11 | |
Merci Monsieur le Président. twitter.com/IssoufouMhm/st…
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 11 | |
የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በመላው ሀገሪቱ የ1ቀን ብሄራዊ ሐዘን ባወጀው መሠረት መጋቢት 2/11 በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በኤምባሲዎቻችንና ቆንስላ ጽ/ቤቶች ሰንደቅ አላማችን ዝቅ ብሎ ተውለብልቧል::
|
||
Sahle-Work Zewde retweeted | ||
Achim Steiner
@ASteiner
|
Mar 10 | |
Every accident is a tragedy. When it involves friends & colleagues the sadness felt becomes even more acute. I offer my heartfelt condolences to families and friends of all those we lost today on flight #ET302 & to the people of #Ethiopia. @un @SahleWorkZewde @UNDP @UNEnvironment
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
Le vol ET 302 @flyethiopian s'est écrasé, 6 mns après son décollage d'Addis pour NBO, provoquant la mort de tous ses occupants 149 passagers &8 membres d'équipage. Mes condoléances les plus attristées aux familles des victimes. Je comprends leur chagrin l'ayant vécu ds ma chair.
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
Very tragic day! Flight ET 302 @flyethiopian en route from Addis to Nairobi crashed few minutes after taking off. No survivors from 149 passengers and 8 crew members. My deepest condolences and sympathies go out to the bereaved families and friends of the victims.
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
3-3 149 መንገደኞችና 8 የበረራ ሠራተኞችን ይዞ ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲግዋዝ የነበረው ET 305 በረራ ላይ በደረሰው የመከስከስ አደጋ በውስጡ የነበሩት ኢትዮጵያውያንና የ33 አገሮች ዜጎች ሕይወት ማለፍ ልቤን ሰንጥቆታል:እጅግ በጣም ነው ያዘንኩት:
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
Merci Monsieur le Président. twitter.com/PresidenceMali…
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
Merci Monsieur le Président. twitter.com/rochkaborepf/s…
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
Merci Monsieur le Président. twitter.com/SE_Rajoelina/s…
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
1-3 ፈጣሪ አምላክ በቸርነቱ ለቤተሰቦቻቸው በሙሉ:ከብዙ በጥቂቱ ናይሮቢ ለማውቃቸው ለካፒቴን ያሬድ ወላጆች ዶ/ር ጌታቸውና ዶ/ር ራያን: ለሆስተስ ሣራ ባለቤትና ሕጻን ልጆቿ :ከጥቂት ሳምንታት በፊት ላየሗት የጂቡቲዋ ራሻ ቤተስብ...መጽናናትን ይስጥልን
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Mar 10 | |
2-3 ዛሬ በ157 ሟች ቤተሰቦች ላይ የወደቀው መሪር ሐዘን እኔና ቤተሰቤ ኮሞሮስ በደረሰው አደጋ ያየነው በመሆኑ የሚያሳልፉትን ከባድ ፈተና ከማንም በላይ እረዳዋለሁ:
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Jan 31 | |
Encouraging interest shown by #German private sector to invest in #Ethiopa, car giant #Volkswagen signed an MoU with #EthiopianInvestmentCommission to manufacture spare parts which will eventually lead to assembly plant @mfaethiopia @GerEmbAddis pic.twitter.com/BIhaIwZZNZ
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Jan 31 | |
Agree with Pres #steinmeier now right time for partners to b present in #Ethiopia,to see &appreciate, because not time for business as usual, because support needed should b aligned with our priorities making it effective & meaningful. Vielen dank! @mfaethiopia @GerEmbAddis pic.twitter.com/7zLB3aa7cf
|
||
Sahle-Work Zewde
@SahleWorkZewde
|
Jan 31 | |
President of #Germany #Steinmeier concluded successful official visit to #Ethiopia, 1st as president, fruitful discussion on reforms, challenges, strengthening existing historical good relations, #multilateralism @mfaethiopia @GerEmbAddis pic.twitter.com/0yaJFtbEj4
|
||